Wednesday, July 20, 2011

 تصحيح المفاهيم في زمان الكورونا 

በኮሮና ዘመን እይታን (ግንዛቤን) ማስተካከል !! 

بسم الله الرحمن الرحيم مقولة تدليسية نسبت إلى (محمد عبده): رأيت في الغرب إسلاماً ولم أر مسلمين..!! 

ሙሐመድ ዐብዳህ “ምእራባዊያን ዘንድ እስልምናን አይቻለው ሙስሊሞችን ግን አላየሁም።” ብሎ ተናገረ ፣ ሙስሊሞች ዘንድ ያላየሁትን እስልምናን ምእራባዊያን ዘንድ አየው ማለት ፈልጎ ነው። ይህ በሙስሊሞች ላይ ሲደረጉ ከነበሩ ጥላሸቶች አንዱ ነው።

هذه المقولة دمرت عقلية ملايين المسلمين وجعلتهم يولون وجوههم شطر الغرب الذي غزاهم بحرب الأفكار التي لا تبقي ولا تذر ؛فأضعفت جهازهم المناعي الذي يضخ عروقه دماء الولاء والبراء ؛الذي ميز المسلمين على مر التاريخ ، وجعلهم خير أمة أخرجت للناس ،

ይህ አባባል በሚሊዮን የሚቆጠሩትን ሙስሊሞች አእምሮ አበላሽቷል ፣ ፊቶቻቸውን ወደ ምእራባዊያን እንዲያዞሩ አድርጎታል እነሱ በመጀመሪያም የአመለካከትና የአስተሳሰብ ሁሉንም የማታስቀርም ጦርነት በሙስሊሙ ኡማ ላይ ከፍተው እያሉ በዚህም ሳቢያ ሙስሊሞች ሞራላዊ ድክመት እንዲሰማቸው ሆነዋል። ለዚህም ነው ሙስሊሞች ከጥንት ጀምሮ የሚታወቁበት እና ምርጥ ህዝቦች የሆኑበትን የ“አልወላእ ወልበራእ” (ለአሏህ ብሎ መውደድ እና ለአሏህ ብሎ መጥላትን) ዐቂዳ የደም ስሩን ገመድ የተቆረጠው።

 وعلى الرغم من نداءات العلماء وعظات الدعاة ليلاً ونهاراً إلا ان الكثيرين جعلوا أصابعهم في آذانهم واستغشوا ثيابهم وولوا ادبارهم مستكبرين كأنهم حمر مستنفرة فرت من قسورة وَإِنِّي كُلَّمَا دَعَوْتُهُمْ لِتَغْفِرَ لَهُمْ جَعَلُوا أَصَابِعَهُمْ فِي آذَانِهِمْ وَاسْتَغْشَوْا ثِيَابَهُمْ وَأَصَرُّوا وَاسْتَكْبَرُوا اسْتِكْبَارًا 

በዚህ ጉዳይ ላይ ዑለማዎች እና ዱዓቶች ቀንና ማታ ጥሪ እያደረጉ ብዙ ሰዎችም ላይሰሙ ጣቶቻቸውን በጆሮዎቻቸው ውስጥ አደረጉ ፣ጥሪውን ላለ መቀበል በልብሶቻቸውም ተከናነቡ ያለ ልክ መኩራትንም ኮሩ ፣ ተደናባሪዎችም ሆኑ ልክ አንበሳን ያየች ሜዳ አህያ መሰሉ። እኔም ለእነርሱ ይመሩ ዘንድ (ወደ እምነት) በጠራኋቸው ቁጥር ጣቶቻቸውን በጆሮዎቻቸው ውስጥ አደረጉ፡፡ ልብሶቻቸውንም ተከናነቡ፡፡ (በመጥፎ ሥራቸው ላይ) ዘወተሩም፡፡ (ያለ ልክ) መኩራትንም ኮሩ ።
حتى جاء وباء الكورونا على قدر من الله ؛ليكشف للمخدوعين والمستكبرين زيف هذه المقولة التي أصبحت على مدار قرن أفيون العالم الاسلامي الحقيقة
በእዚህ ላይ እያሉ በአሏህ ቀደር ሆኖ ኮሮና ወረርሽኝ መጣ እነዚያ የተሸወዱት እና ኩራተኞቹ ማን እንደ ሆኑ ሊገልጽና በገሃድ ሊወጣ። ይህ ውድቅ ንግግር በሙስሊሞች ሀገር ላይ አስካሪ መጠጥ እንዲስፋፋ አድርጎታል ።
أنه لم يكن في الغرب يوماً مسلمون بلا إسلام، ولربما يقصد من روجها التزام الغرب بالقوانين لذلك أذهله الأمر:
እውነታው ግን አንድም ቀን በምእራባውያን ዘንድ 'እስልምናን አልነበረም ሙስሊም ሳይኖር' ይህን ንግግር ያሰራጨው ምእራባውያን ህገመንግስታቸውን ተግባራዊ ያደርጋሉ ብሎ ተገንዝቦ ይሆናል። 🚫
 في الغرب يحترمك غالباً ؛لأنّك غني أو ثري ،وليس احترامًا لإنسانيتك. ምእራባዊያን ብዙ ግዜ ያከብሩሃል የሚያከብሩት ሰው ስለ ሆንክ ሳይሆን ሀብታም ወይንም ድሎት ስላለህ ብቻ ነው።
🚫 في الغرب تجد الشارع نظيفًا لكن بعد إقامة حفل ماجن يزكمك بأنفاسه النتنة بالخمر.
ምእራባዊያን መንደራቸው ንፁህ ሆኖ ታገኛለህ ነገር ግን ከስርዓት-አጥ በዓላቸው በኋላ በግማታሙ መጠጥ(ኸምር) ይሞሉታል።
🚫 في الغرب قد يحترم خصوصيتك ، لكنه لا يهتم بك حتى ولو متّ جوعاً وأنت جاره.
ምእራባዊያን ግላዊ ነገርህን ሊያከብሩ ይችላሉ ነገር ግን የሱ ጎሮቤት ሆነህ በረሃብ ብትሞት እራሱ ላንተ ትኩረት አይሰጡህም።
🚫 في الغرب لا يمكن أن يدافع عنك حتى ولو كان في الأمر اليسير بل يجب عليك الاتصال بالشرطة لمساعدتك.
ምእራባዊያን አንተ የሆነ አደጋ ሲደርስብህ በትንሽ ነገር እንኳ አይረዱህም አንተ የግድ ፖሊስን ጠርተህ እንዲረዳህ ከልጠየከው በስተቀር ።
🚫 في الغرب يحافظ على الشجرة التي أمام بيته ،لكنه يقوم بقطع آلاف الأشجار في البلدان الفقيرة .
ምእራባዊያን ደጃፋቸው (ቤታቸው) ያለውን እንጨት ይንከባከቡታል ነገር ግን ከደሃ ሀገራት በሺዎች የሚቆጠሩትን እንጨቶች ነው የተጨፈጨፉት ። 🚫
 في الغرب يرحب بك من أول دخولك المطار ؛لأنك ستجلب له الأموال ،وليس لأنك إنسان .
ምእራባዊያን ልክ አየር ማረፊያቸው ስትደርስ ሞቅ ያለ አቀባበል ያደርግልሃል ሰው ስለ ሆንክ ሳይሆን ገንዘብ ስለ ምታመጣላቸው።
🚫 كلّ ما في الغرب مصطنع ومصنع ، حتى الأخلاق والاحترام.
ምእራባዊያን ዘንድ ሁሉም ማስመሰል እና ማታለል ነው ስነ-ምግባር እና ሰውን ማክበር የተባለው እራሱ እንደዚያው ነው። 🚫
 لقد رأيناهم في الغرب يتقاتلون على الورق الصحي بل يسرقون الورق الصحي ، ويخفونه عن بعضهم بعضاً.
በርግጥም አይተናል ምእራባዊያን ለተራ ነገር ለሶፍት እንደሚገዳደሉ ፣ እንደውም ሶፍት ሁላ ይሰርቃሉ በዛ ላይ አንዱ ለአንዱ ይደብቅለታል ።
🚫 في الغرب رأينا كيف يفر الأبناء من آبائهم لئلا يصيبهم كورونا ،وأسمع ما يقوله طبيب فرنسي على (قناة TV5 ) قال بالحرف : "منذ بدأ إنتشار الفيروس وموت المرضى وأنا أشعر أنني في حاجة إلى الذهاب إلى طبيبٍ نفسي ولكني اليوم أحسست وكأنني احترق من الداخل، لا أنا فعلاً حترق من الداخل بعد أن توسل لي مريض وهو يحتضر أن يرى أبناءه للمرة الأخيرة وبعد إلحاحه وبكاءه استجبت أنا والطّاقم وبدأنا في تجهيز المكان حتى يتسنى للأبناء الدخول في أمان وبعد إتصالي بهم رفضوا أن يودّعوا أباهم خوفا من العدوى حتى أنني توسّلت لهم لكنّهم وبكلّ وقاحةاغلقوا الهاتف في وجهي ! هُنا أحسست فعلياً أنني أشتعل ، انهرت ولم أعد أستطيع الذهاب إلى العمل و أنا اليوم أتابع جلسات العلاج مع طبيب نفسي وآخد دواءً قوياً فقط لأستطيع أن أنام دون سماع توسّلات من كانوا البارحة مرضى وهم اليوم موتى".
ምእራባዊያን ጋ ኮሮና እንዳይዛቸው ህፃናት እንዴት ከአባቶቻቸው እንደሚሸሹ አይተናል አንድአንድ ፈረንሳዊ ዶ/ር በ"TV5" ቀርቦ ሲናገር ኮሮና ከገባ ወዲህ እኔ ከመጣብኝ የአይምሮ ጭንቀት የተነሳ የስነ_ልቦና ሀኪም ጋ መሄድ እንዳለብኝ ይሰማኝ ነበር። ነገር ግን ዛሬ አንድ በጠና ታሞ በጣረሞት ላይ ያለ በሺተኛዬ ልጆቹን ለመጨረሻ ግዜ እንዲያቸው አምርሮ አልቀሶ ለመነኝ ከዚያም ፈቃደኛ ሆንኩለትና አብሮኝ ከሚሰራው ቡድን ጋ አንድ ክፍል አዘጋጀን እና ልጆቹ ጋ ደውዬ ኑ አባታችሁን እዩ ስላቸው ከልጆቹ የገጠመኝ መልስ ግን ጭራሽ ያልጠበቁት ነገር ነው "ልናየው አንፈልግም ኮሮና ያስተላልፍብናል" አሉኝ እኔም በልመና ላግባባቸው ብሞክር ጭራሽ ከጆሮዬ ላይ ስልኩን ዘጉብኝ ። ይህን ድንበር ያለፈ ጭካኔ ሳይ እኔ ራሴ የመጨረሻ ተናደድኩ ከስራም መሄድ አቆምኩ ። ትላንት እሮሯቸውን ስሰማ የነበሩ ህመምተኞቼ ዛሬ ሙታን ሲሆኑ ሳልሰማ እንቅልፍ እንዲወስደኝ ብቻ ባሁኑ ሰአት ስራ አቁሜ በስነ ልቦና ሀኪም በመታገዝ አለ የሚባል ከባድ መድሀኒት በመውሰድ ላይ እገኛለሁ" ብሎ ሲናገር ቃል በቃል ሰምቸዋለሁ።
🚫 هذا قليل من كثير رأيناه ؛لما كشف كورونا عن كل أغطية
ይህ ካየነው አንፃር ከብዙ ጥቂቱ ነው ኮሮና መጥቶ ክዳኑን የገለፀው ።
🚫 وجه الغرب الكئيب القبيح الممسوخ ،مهما حاول أولياؤه من بني علمان وبني ماسون تجميله ،لكن لا يصلح العطار ما كشفه كورونا!!
ምዕራባውያን ፊቶቻቸው በሀዘን የተሞላ፣ አስጠሊታ፣ ጥቁር ምንም አይነት ብርሃን የለለው ጨለማ ነው። ወዳጆቹ እነ ማሱኒዮች እና ኢልማንዮች በቻሉት አቅም አሳምሮ ማቅረብ ቢሞክሩም እንኳን ለነገሩ ኮሮና ግልጽ አድርጎታል!!
والآن يأتي الدور على قطيع النصابين الذين يدركون أن هذا تدليس ،ولكنهم يخدعون قومهم ،ويكذبون على أنفسهم لنسألهم إن كانوا صادقين:
⚠️ أولا: إذا كانت قناعتكم أنكم إن طبقتم الإسلام ستكونون أفضل الأمم ؛فلماذا لا تطبقون الإسلام حتى يصبح في بلادكم مسلمون بإسلام؟!

እስልምናን ተግባራዊ ማድረግ በላጭ ህዝብ ያደርጋል ብላችሁ ካመናችው ለምን ተግባራዊ አታደርጉትም ትክክለኛውን እስልምና በሀገራችው ላይ እንድሆን ?!
⚠️ ثانياً: أين الإسلام الذي رأيتموه في الغرب ؟
⚠️ هل رأيتم توحيداً؟
⚠️ هل رأيتم حباً لله ورسوله؟
⚠️ هل رأيتم حياء وتستراً وعفة ؟
⚠️ هل رأيتم أسرة متماسكة ؟ أخبرونا بعلم ماذا رأيتم إن كنتم صادقين
⚠️ሲቀጥል የትኛውን እስልምና ነው ምእራባውያን ዘንድ ያለው?
⚠️ተውሒድ አይታችዋል?
⚠️አሏህ እና መልእክተኛውን ሲወዱ አይታችዋል?
⚠️ሀያእ እና ጥቡቅነትን ተላብሰው አይታችዋል?
⚠️እስልምናን በቤተሰቦቻቸው ተግባራዊ ሲያደርጉ አይታችዋል? እስቲ ንገሩን ያያችሁትን እውነተኞች ከሆናችሁ
❌ من ير في أمم كفرت بربها وحسَّنتْ بعض أخلاقها "إسلامًا بلا مسلمين" ؛فهو يجهل معنى الإسلام جملة وتفصيلاً؛ فالإسلام بناءٌ له دعائم، أولها: أن تشهد أن لا إله إلا الله، وأن محمَّدًا رسول الله.
በጌታዋ የካደችን ህዝብ ከፊል ስነ-ምግባርን ስላሳመረች “ሙስሊም ሳይሆኑ እስልምናን አየሁባቸው” የሚል አካል እስልምና ምን እንደሆነ በጥቅል ሆነ በዝርዝር ምንም አልተረዳም። እስልምና መሰረቶች ያሉት ግንባታ ነው የመጀመሪያው እና ዋነኛው መሰረት ደግሞ ከአሏህ ሌላ በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም (ላኢላሀ ኢለሏህ) እና ሙሐመድ የአሏህ መልእክተኛ ነው ብሎ መመስከር ነው እነሱ ደግሞ መሰረቱን የላቸውም ።
جمعه وهذبه د/سليم الهلالي كان الله له
ታላቁ ሸይኽ ዶ/ር ሰሊም አልሂላሊ ሐፊዘሁሏህ

No comments:

Post a Comment